Tsehai Publishers
Hi Guest !
Account
  • Welcome, Please Sign In or Register !
  • If You a returning customer

    Sign In

    Password forgotten? Click here.

  • If You a new customer

    By creating an account at Tsehai Publishers you will be able to shop faster, be up to date on an orders status, and keep track of the orders you have previously made.

    Continue

0
Cart
  • Your shopping cart is empty!
0
Wishlist
  • No Books are in your Wishlist.
    Click here for help on using your Wish List
  • Home
  • Contact Us
  • Imprints
  • Specials
  • New Books
  • Store

  Biographies & Memoirs » Me and the Revolution

Me and the Revolution

Click to enlarge

Me and the Revolution
እኔና አብዮቱ

ISBN Code : 978-1-59-907804-5
Author : Fikre-Selassie WogderesAll books
Language : Amharic
Pages number : 430
Format : Paperback
Publication date : 07/25/2019

Price : $34.95

Share

  • Print Frindly View
  • Notify me of updates this product
  • Write Review
  • Request Product Information
  • Recommend this book to your library
Description
Content
Reviews
Author
“እኔና አብዮቱ” መጽሐፍ ከታሪኬ መጨረሻ ገደማ ተነስቶ የተወሰኑ ኩነቶችን በመተረክ ይጀምርና ወደኋላ በመመለስ ስለትውልዴና አስተዳደጌ፣ ስለትምህርት ቤት ሕይወቴ፣ በሥራ ዓለም ቆይታዬና በኢትዮጵያ አብዮት ስለነበረኝ ተሳትፎ ይተርክና ግለ ታሪኬን መተረክ ያቆማል።
 
እኔ እውቅና ያገኘሁት በአብዮቱ በነበረኝ ተሳትፎ ስለሆነ ከአብዮቱ ጋር ግንኙነት ያላቸው ጥቂት ሥራዎቼን በመጽሐፉ ጎላ ብለው እንዲታዩ አድርጌአለሁ። ከነዚህ ውስጥ ሊቀመንበሩ ወይም እኔ በመራናቸው በርካታ ስብሰባዎች ላይ ያሳለፍናችው ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ወታደራዊ ውሳኔዎች የታሪኬ አካል በመሆናቸው ብቻ የተወሰኑትን መርጬ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ እንዲካተቱ አድርጌአለሁ። በአብዮቱ ንቁ ተሳታፊ ከመሆኔም ባሻገር ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን ስለነበርኩ በርካታ ባለጉዳይ ግለሰቦችን እያነጋገርኩኝ መንግሥታዊና ግላዊ ውሳኔዎች ሰጥቻለሁ። በአገር ውስጥ ክፍለ ሀገራትን አውራጃዎችንና ወረዳዎችን እንዲሁም መሥሪያ ቤቶችን እየጎበኘሁና ነዋሪውን ሕዝብ ወይም ሠራተኞችን እያነጋገርኩና እያወያየሁ የተለያዩ ውሳኔዎችን ሰጥቻለሁ፣ ትዕዛዞችንም አስተላልፌአለሁ። በውጪ አገሮችም ጉብኝት እያደረግሁ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም ስምምነቶችን ተፈራርሜአለሁ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ፣ ወደ መጨረሻ ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኜ በሠራሁባቸው ዓመታት ውስጥ ሚኒስትሮችን እየሰበሰብኩ በርካታ አዋጆችን፣ ደንቦችንና መመሪያዎችን አውጥተናል። ከዚህ በላይ የጠቃቀስኳቸው ሥራዎች ስለመንግሥታችን ታሪክ በሚጻፍበት ጊዜ የመንግሥት ሥራ ተደርገው ይጠቀሳሉ። የእኔን ግለ ታሪክ በምጽፍበት ጊዜ ግን የእኔ ታሪክ አድርጌ እወስዳቸዋለሁ። ስለሆነም በዚህ የግል ታሪኬን በሚያወሳው መጽሐፍ ውስጥ ጥቂቶቹን አካትቻለሁ።
 
ፍቅረሥላሴ ወግደረስ
የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር
“ደብዳቤዎቹን ካነበብኩኝ በኋላ ምንም እንዳልተፈጠረ ወደ ጎን ጣል አድርጌ ከልጆቼ ጋር ማውራት ጀመርን። ነገሩን ችላ ብዬ የቀረበልንን ምግብ ለመቀማመስ ሞከርኩ፤ በትግል ጥቂት ቀማምሼ ተውኩት። ባለቤቴ ሐረገወይን ደስታ በፊቴ ላይ ለየት ያለ ሁኔታ የተመለከተች መሰለኝ ደብዳቤው ጥሩ ነገር እንዳልያዘ ጠርጥራለች፣ በደብዳቤው ምክንያት ነገር እንደገባኝም ገምታለች። እራታችንን ከበላንና ልጆቹን ካስተኛች በኋላ “ምነው ምን ሆነሀል? የተከፋህ መሰልከኝ” ብላ አትኩራ ተመለከተችኝ። እንዴት እንደማስረዳትና እንደማረጋጋት ለጥቂት ጊዜ ካሰላሰልኩ በኋላ “እንግዲህ ወሳኝና አሳሳቢ ጊዜ መጥቷል። ከዚህ በኋላ ጠንክሮ መገኘት አስፈላጊ ነው። ከነገ ጀምሮ ከሥራ ተባርሬአለሁ። ስለሆነም የሚመጣውን በፀጋ መቀበል ይኖርብናል” ብዬ ደብዳቤዎቹን እንድታነባቸው ሰጠኋት። ስታነብ ትኩር ብዬ እመለከታታለሁ። በየሴኮንዱ ፊቷ ይለዋወጣል። በጣም ደነገጠች። ለደቂቃዎችም አልተናገረችም፤ ፀጥ ብላ እየተመለከተችኝ ከቆየች በኋላ “ለመሆኑ አነጋግረውሃል? አስረድተውሃል?” እያለች አከታትላ ጥያቄዎች አቀረበችልኝ። “ስለውሳኔው ምንም የነገሩኝ ነገር የለም። ደብዳቤውን ሳነብ ነው የሆነውን የተረዳሁት [አልኳት]።”

ፍቅረስላሴ ወግደረስ ከመስከረም ጳጉሜ 5 1979 እስከ ጥቅምት 29 1982 የህዝባዊት ዲሞክራስያዊት ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር  ነበሩ። የተወለዱት አዲስ አበባ ቀጨኔ የሚባል ሰፈር ሲሆን አመቱም ሐምሌ 07 1937 ነበር። በኢትዮጵያ አየር ኃይል ማሰልጠኛ ወጣት ካዴት ካዲት ሆነው በመግባት በ 1955 ዓም የተመረቁ ሲሆን በአሜሪካ ሀገርም  ስልጠና ወስደዋል። የ1966ቱ የኢትዮጵያ አብዮት ሲፈነዳ አየር ሃይልን ወክለው የግዚያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ አባል ሆኑ። በተለያዩ የስልጣን እርከኖች ሀገራቸወን ያገለገሉት ፍቅረስላሴ  የኢሠፓ አደራጅ  ኮሚቴ የደርግ ቁአሚ  ኮሚቴ አባል ነበሩ። በስልጣን ላይ በነበሩበት ግዜ በተለይም የኢትዮጵያ ታሪክ ለትውልድ በመደርስ መልኩ ተሰንዶ አንደቀመጥ የተለያዩ ጥረቶቼን በማድረጋቸው ይታወቃሉ። 


Fikreselassie Wogderess was the prime minister of  the Peoples’ Democratic Republic of Ethiopia from September 1987 to November 1989. Fikreselassie was born in a place called ketchene in northern Addis Ababa. He was a graduate of the Imperial Airforce in 1963 and have traveled to the USA for further studies. When the Ethiopian revolution of 1974 started, Fikresilassie found himself in the epicenter when he joined the select committee of low ranking military officials who later became Derg which became the force that took over power. He has served in various positions and responsibilities that included as members of the permanent committee of the Derg. While in power, Fikresilassie is credited for championing the writing and documentation of Ethiopian history for the coming generation.

Reviews

Customers who bought this product also purchased

Ethiopia and Eritrea

View Add to Cart


The Life History & Qineis of Liqe Kahnat Aleqa Tsega Teshale

View Add to Cart


Ethiopia in the Wake of Political Reforms

View Add to Cart


Fruit of the Lips: Prime Minister Abiy Ahmed

View Add to Cart


The Ethiopian Orthodox Church Becomes  Autocephalous (Coming soon)

View Add to Cart


Abyssinia, 1867-1868

View Add to Cart

Related Categories
Biographies & Memoirs
    Categories
    Book Subjects
    Journals
    Amharic Books
    Imprints
    Merchandise
    Featured Titles
    Upcoming Titles
    Featured Titles
    Upcoming Titles

    View All Products

    Authors

    View All Authors

    Google translate

    Information
    • About TSEHAI
    • The TSEHAI Brand
    • Journal Subscription
    • Friends of Tsehai
    • Get Involved
    • Career Opportunities
    • Authors Questionnaire
    • Ethiopian Church Art
    Author's Info
    Fikre-Selassie Wogderes
    Fikre-Selassie Wogderes 's bio
    Books
    What's New?
    Ethiopian Church Art [Hardcover]

    View
    Reviews
    Write ReviewWrite a review on this product!
    Quick Find
     
    Use keywords to find the product you are looking for.
    Advanced Search
    Shipping & Returns Privacy Notice Conditions of Use course-adoptions Media-reviews



      Powered by Books
      Home
    • About Us
    • Our Brand
    • Our Books
    • Our Authors
    • Our Journals
      Our Publications
    • Browse by subject
    • Upcoming Titles
    • Featured Titles
    • Journal Subscription
    • JSTOR
    • Imprints
      Publish with us
    • Authors Questionnaire
    • Submission Form
    • Sitemap
    • Contact Us
      Legal Section
    • Facebook
    • Tumblr
    • Twitter
    • Blog
    • Pinterest
    • Merchandise

    Sign up for our newsletter



    Copyright © 2023 Tsehai Publishers All Rights Reserved.