Tsehai Publishers
Hi Guest !
Account
  • Welcome, Please Sign In or Register !
  • If You a returning customer

    Sign In

    Password forgotten? Click here.

  • If You a new customer

    By creating an account at Tsehai Publishers you will be able to shop faster, be up to date on an orders status, and keep track of the orders you have previously made.

    Continue

0
Cart
  • Your shopping cart is empty!
0
Wishlist
  • No Books are in your Wishlist.
    Click here for help on using your Wish List
  • Home
  • Contact Us
  • Imprints
  • Specials
  • New Books
  • Store

  Biographies & Memoirs » The Revolution and My Reminiscence

The Revolution and My Reminiscence

Click to enlarge

The Revolution and My Reminiscence
አብዮቱና ትዝታዬ

ISBN Code : 978-1-59907-108-4
Author : Fisseha DestaAll books
Language : Amharic
Pages number : 598
Format : Paperback
Publication date : 09/12/2015

Price : $44.95

Share

  • Print Frindly View
  • Click on the save to download this page as a PDF Document  Download Flyer
  • Notify me of updates this product
  • Write Review
  • Request Product Information
  • Recommend this book to your library
Description
Content
Reviews
Author

የኢትዮጵያ አብዮት ሰፊ፣ ፈጣንና ውስብስብ የነበረ ቢሆንም በግሌ ተካፋይ የነበርኩበትን፣ በዓይኔ ያየሁትንና በማስረጃ ያረጋገጥኳቸውን እውነታዎችን በተቻለ መጠን ከወገናዊነት በፀዳ መልኩ በዚህ መጽሐፍ ለማቅረብ ሞክሬአለሁ። የኔ ምኞትና ፍላጎት እኩልነት፣ የሕግ የበላይነትና ዲሞክራሲ የሰፈነባት፣ አንድነቷና ልዑላዊነቷ የተጠበቀና የበለጸገች አንዲት ኢትዮጵያን ማየት ነው። ዓላማ በመንደር ልጅነት፣ በጎሳና በዘር የሚለወጥ አይደለም። በዚያ የአብዮት ወቅት የተጋረጠብኝን ሴራና ተንኮል በመቋቋም፤ የገባሁትን ቃል ኪዳንና መሃላ ጠብቄ በንጹህ ህሊናና ቅንነት ሃገሬንና ሕዝቤን አገልግያለሁ። ደርግ በወሰዳቸው በጎ እርምጃዎች እንደምደሰት ሁሉ፤ በማወቅ፣ በድፍረት፣ ባለማወቅና በስህተት ለተፈጸሙት ደግሞ፤ ሙሉ ሃላፊነትን በመውሰድ፤ በበኩሌ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ እጠይቃለሁ።

የሰው ልጅ በተለያየ ምክንያት ለተለያየ ተፅእኖ መውደቁ ስለማይቀር በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለራስ በማድላት ፍፁም ከወገናዊነት የፀዳ አይሆንም። እኔም ሙሉ በሙሉ ከወገናዊነት ውጭ ነኝ ብዬ ስለማላምን አንባብያን ይህንን በቅን ልቦና እንዲወስዱልኝ እጠይቃለሁ። ከሰው ስህተት አይጠፋምና መጽሐፉን በሚገባ አንብበው በጭፍን ሳይሆን በገምቢ መልኩ የሚሰጡትን ማንኛውንም አስተያየትና ሂስ ለመቀበል ዝግጁ ነኝ።

ፍሥሐ ደስታ (ሌ/ኮሎኔል)

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ም/ፕሬዝዳንት

“…ኮ/ል መንግሥቱ ጠመንጃቸውን እንዳነገቱ ብቅ ብለው በደንብ ከተመለከቱን በኋላ “ትክክል ነው” ብለው ተመለሱ። የመጡትም ቀደም ብለው ማን መቅረት ማን መገደል እንዳለበት በወሰኑት መሠረት ስህተት እንዳይፈጠር ለማረጋገጥ እንደነበር ግልፅ ነው።

ከጥቂት ቆይታ በኋላ መጀመሪያ ወደነበርንበት የስብሰባ አዳራሽ ተጠራን። ወደዚያ ስናመራ ኮ/ል ተስፋዬ ገብረኪዳንን “ባለፈው ጄኔራል አማን ተገደሉ አሁን ደግሞ ሥራቸውን ከሚሰሩበት ቦታ አምጥተን፣ ራሳችን ሾመን እንዴት እኒህ ሽማግሌ [ጄነራል ተፈሪ] ይገደላሉ? ስለዚህ ለመንግሥቱ እንንገራቸው” አልኩትና ተያይዘን ወደቢሯቸው ገባን።

እኛም የመጣንበትን ስንነግራቸው “እውነታችሁን ነው” በማለት የውስጥ ስልክ አንስተው ከደወሉ በኋላ መነጋገሪያውን እያስቀመጡ “አዝናለሁ ጓዶች አልቋል” ብለው ነግረውን እያዘንን ወደ ስብሰባው አመራን። እንደገባን ኮ/ል መንግሥቱ መጥተው “ስለሁኔታው ለጦሩ ማስረዳት ስላለብኝ ኮ/ል ተስፋዬ ገብረኪዳን ከኔ ጋር እንድትሄድ” በማለት ጠየቁ። ኮ/ል ተስፋዬም “በማዛቸው ወታደሮች ፊት እጄን ሰቅዬ ወጥቼ ጦሩን ለማነጋገር ፈጽሞ ሕሊናዬ ሊቀበለው ስለማይችል አልሄድም፤ እንደውም ወደክፍሌ እመለሳለሁ” አለ። እኔም “ከእንግዲህ በዚህ ዓይነት እዚህ ግቢ ለመሥራት ፍላጐት የለኝም እኔም እንደተስፋዬ ወደክፍሌ መመለስ እፈልጋለሁ” አልኩ። መንግሥቱም ሽጉጣቸውን በማውጣት “ይህን እርምጃ ባልወስድ ኑሮ ሁላችንም አልቀን ነበር፤ በድያችሁ ከሆነ ግን ግደሉኝ” በማለት ሽጉጡን ጠረጴዛው ላይ ወረወሩት…”

ፍስሃ ደስታ (ሌ/ኮሎኔል) ከመስከረም 1979 እስከ 1983 የህዝባዊት ዲሞክራሲያዊ ኢትዮጵያ  ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው የገለገሉት ሌ/ኮሎኔል ፍስሃ ደስታ የተወለዱት መጋቢት 24 1933 በአደዋ ከተማ ትግራይ ውስጥ ነበር። በወጣትነታቸው በወቅቱ ዝነኛ በነበረው የሐረር ጦር ትምህርት ቤትና ባሜሪካ ሀገር ከፍተኛ የመረጃ መኮንንነት ሰልጠና ወስደዋል። በክቡር ዘበኛ ውስጥ ከ1956 - እስከ 1963 አገልግለዋል። የ 1966ቱ ኢትዮጵያ ሕዝባች አብዮት ሲፈነዳም የግዚያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ወስጥ አስተዳደር ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ፣ እንዲሁም በ 1979 የ ኢሠፓ ቁጥጥር ኮሚቴ ፀሐፊ ና የሀገሪቱ  ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው  አገልገለዋል ።

Fisseha Desta (Lieutenant Colonel) was the vice president of the Peoples’ Democratic Republic of Ethiopia  (September 1986- May 1991). He was born Adowa town in Tigray in 1941. He joined the then famous Harar military academy and took advanced intelligence officer training in the USA. He served in the Imperial guard of Haile Selassie until the dawn of the revolution in 1974. He was one of the prominent members of the Provisional Military Administrative Council aka Derg. He started as a deputy chair of the administrative committee of Derg, and later as the Vice President of the Republic.

Reviews

Customers who bought this product also purchased

Me and the Revolution

View Add to Cart


Wit and Wisdom of Ethiopia

View Add to Cart


Metsehafe Bahrey

View Add to Cart


ETHIOPIA: The Derg Years

View Add to Cart


Boko Haram

View Add to Cart


Creating the Ethiopian Diaspora

View Add to Cart

Related Categories
Biographies & Memoirs
    Categories
    Book Subjects
    Journals
    Amharic Books
    Imprints
    Merchandise
    Featured Titles
    Upcoming Titles
    Featured Titles
    Upcoming Titles

    View All Products

    Authors

    View All Authors

    Google translate

    Information
    • About TSEHAI
    • The TSEHAI Brand
    • Journal Subscription
    • Friends of Tsehai
    • Get Involved
    • Career Opportunities
    • Authors Questionnaire
    • Ethiopian Church Art
    Author's Info
    Fisseha Desta
    Fisseha Desta 's bio
    Books
    What's New?
    International Journal of Ethiopian Studies [XIV:1&2]

    View
    Reviews
    Write ReviewWrite a review on this product!
    Quick Find
     
    Use keywords to find the product you are looking for.
    Advanced Search
    Shipping & Returns Privacy Notice Conditions of Use course-adoptions Media-reviews



      Powered by Books
      Home
    • About Us
    • Our Brand
    • Our Books
    • Our Authors
    • Our Journals
      Our Publications
    • Browse by subject
    • Upcoming Titles
    • Featured Titles
    • Journal Subscription
    • JSTOR
    • Imprints
      Publish with us
    • Authors Questionnaire
    • Submission Form
    • Sitemap
    • Contact Us
      Legal Section
    • Facebook
    • Tumblr
    • Twitter
    • Blog
    • Pinterest
    • Merchandise

    Sign up for our newsletter



    Copyright © 2023 Tsehai Publishers All Rights Reserved.