Tsehai Publishers
Hi Guest !
Account
  • Welcome, Please Sign In or Register !
  • If You a returning customer

    Sign In

    Password forgotten? Click here.

  • If You a new customer

    By creating an account at Tsehai Publishers you will be able to shop faster, be up to date on an orders status, and keep track of the orders you have previously made.

    Continue

0
Cart
  • Your shopping cart is empty!
0
Wishlist
  • No Books are in your Wishlist.
    Click here for help on using your Wish List
  • Home
  • Contact Us
  • Imprints
  • Specials
  • New Books
  • Store

  Social Sciences » Medemer

Medemer

Click to enlarge

Medemer
[Amharic Edition]

ISBN Code : 978-1-59-907204-3
Author : Abiy AhmedAll books
Language : Amharic
Pages number : 248
Format : Paperback
Publication date : 11/15/2019

Price : $24.95

Share

  • Print Frindly View
  • Notify me of updates this product
  • Write Review
  • Request Product Information
  • Recommend this book to your library
Description
Content
Reviews
Author

መደመር የተሰኘው ይህ መጽሐፍ የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚና የወቅቱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ  የሃገር መምራት ኃላፊነት ላይ ከመጡ በኋላ የጻፉት የመጀመሪያ መጽሐፋቸው ነው።


መጽሐፉ ባለፈው ግማሽ ምዕተ-አመት በሃገራችን ውስጥ ከሌላው አለም እየተዋስን የሞከርናቸው ፖለቲካዊ አስተምህሮዎች የተባለላቸውን ያህል ውጤት ያላመጡበት ምክንያት አንዱ ለኢትዮጵያ ባህላዊና ታሪካዊ እሴቶች እንዲሁም ፖለቲካዊ ምህዳር ባዕድ መሆናቸው እንደሆነ ያስገነዝባል። በይዘቱ ወቅታዊው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ምሕዳር ሃገር በቀል እና አዲስ የፖለቲካ አስተምህሮን ለማስተዋወቅ ታሪካዊ፣ ተግባራዊና አመክኔያዊ ገፊ ምክንያቶች እንደሚታዩበት ያስረዳል። 


መደመር ኢትዮጵያዊ ታሪኮችን፣ ባህሎችንና ልማዶችን ተንተርሶ ሃገራዊ ችግርን የመፍታት አስፈላጊነትን በማንሳት እንደ ሃገር በቀልና አዲስ የፖለቲካ ርዕዮተ-አለማዊ አቅጣጫን ያመላክታል።

ከኢትዮጵያውያን መሠረታዊ ሥሪት የሚነሣ፣ ችግሮቻችንን ሊፈታ የሚችል፣ እኛው እያቃናነውና እያሟላነው የምንሄደው፣ ከዓለም አቀፍ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተገናዘበ፣ ሁላችንንም ሊያግባባና ሊያስተባብር የሚችል አንዳች ሉዓላዊና ኢትዮጵያዊ ፍልስፍና ያስፈልገናል። በዓለም ላይ የሚቀነቀኑ ፍልስፍናዎችን በመዳሰስ ቁም ነገራቸውን ብቻ እንደ አስፈላጊነቱ እየወሰድን ራሳችን የምንፈትለው ችግር ፈቺ ዕሳቤ ያስፈልገናል።


◊ ◊ ◊


ከበጎው የመደመር ልማዳችን በተቃራኒው በጥላቻ፣ በቂም በቀል እና በጠልፎ መጣል ልምምዳችን ምክንያት ሀገራችንን በዓለም መድረክ ላይ የድህነትና የኋላ ቀርነት ተምሳሌት አድርገናታል። ምድሯ የጦርነትና የደም መሬት፣ ሕዝቦቿም የስደተኞች አብነት እንዲሆኑ አድርገናል። ባለመተባበር፣ ባለመተጋገዝ እና ባለመዋደዳችን ማንነታችንን ለውርደት፣ ሀገራችንን መውጫ ቀዳዳ የሌለው ለሚመስል የጉስቁልናና የትርምስ አዙሪት ዳርገናታል። ይኽ እጅግ አስቸጋሪ መንገድ ሀገራችንን ከገደል አፋፍ ላይ ማድረሱ ሳይበቃ የማንመለስበት የመከራ አዘቅት ውስጥ ሳይጨምረን በፊት ጉዞው መገታት ይኖርበታል። ይኽን ለማድረግ ትክክለኛው ጊዜ ደግሞ አሁን ነው። ለዚያም ነው መደመር ጊዜያችንን የሚዋጅ ዕሳቤ የሚሆነው።

የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በኦሮሚያ ክልል ጂማ ዞን በ1967 ዓ.ም ተወለዱ። በ15 ዓመታቸው የኢሕአዴግ አባል ድርጅት የሆነውን የቀድሞው የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅትን (ኦሕዴድ) ያሁኑን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) ተቀላቅለው በሬዲዮ ኦፕሬተርነት ማገልገል ጀመሩ። በጦር ሠራዊት አባልነታቸው ከ1986-1987 በሩዋንዳ የተባበሩት መንግሥታት የሰላም አስከባሪ ጦር ጋር፤ ከ1990-1991 ደግሞ የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት የጦር ሠራዊቱን የመረጃ ቡድን በመምራት ተሰልፈው እስከ ኮሎኔልነት የማዕረግ ደርሰዋል።

በ2000 ዓ.ም የኢንፎርሜሽንና የመረጃ መረብ ደኅንነት ተቋም በተባባሪነት ከመሰረቱ በኋላ  በምክትል ዳይሬክተርነትና በዋና ዳይሬክተርነት አገልግለዋል። በ2006 ዓ.ም  የአጋሮ ወረዳን ሕዝብ በመወከል የተወካዮች ምክር ቤት አባል ሆኑ።

መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሐላ ፈጸሙ። ወደ ስልጣን ከመጡበት ቀን አንስቶ ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አለምን ያስደነቀ ፖለትካውና ማህበራዊ ለውጦችን አድርገዋል። ከነዚሁም ጎልቶ የሚታየው  ለሃያ ዓመት በትረጣሬ ላይ ተመስርቶ የነበረወን የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ወደ ሰላማዊ መለወታቸው፣ እስረኞችን መፍታታና ካገር አንድወጡ  የተደረጉ ፖለቲካ ቡድሮችና ፓርቲዎችን አንድመላሱ በማድረግ አስደማሚ  ለውጥ  አምጥተዋል። ለ አፍሪካ ቀንድ ቀጠናም ሰላምና ትብብር በአጭር ጊዜ  ታላላቅ አመርታዎችን አሳይተው ተፅኖ ፈጣሪ መሪ ለመሆን በቅተዋል።


Prime Minister Abiy Ahmed (PhD) was born in 1974 in Jimma Zone of Oromia region. He started his political career at the age of 15 by joining the then Oromo People Democratic Organisation (OPDO) now Oromo Democratic Party (ODP), a militant group,   as a radio operator. His military career included his participation as a member of the UN peacekeeping mission in Rwanda and participation in the Ethio-Eritrean border war.  

In 2008 he helped found the Information Network Security Agency (INSA), the spy agency of Ethiopia, and served as one of its first directors. In 2014 he was elected member of Ethiopian parliament representing Agaro electoral district in Oromia regional state.

On monday April 02, 2018 Abiy was sworn in as the Prime Minister of The Federal Democratic Republic of Ethiopia. In was lauded for launching swift changes and transformational moves that saw the end of twenty years of stalemate between Ethiopia and Eritrea, the release of thousands of political prisoners, the lifting of ban on political parties and persons who were outside of the country and the opening up of political space in the country.

Reviews

Customers who bought this product also purchased

Coloring Ethiopia

View Add to Cart


Metsehafe Bahrey

View Add to Cart


The Life History & Qineis of Liqe Kahnat Aleqa Tsega Teshale

View Add to Cart


Woven into the Tapestry

View Add to Cart


The Restless Shepherd

View Add to Cart


An Introduction to the Economic History of Ethiopia

View Add to Cart

Related Categories
Social Sciences
    Categories
    Book Subjects
    Journals
    Amharic Books
    Imprints
    Merchandise
    Featured Titles
    Upcoming Titles
    Featured Titles
    Upcoming Titles

    View All Products

    Authors

    View All Authors

    Google translate

    Information
    • About TSEHAI
    • The TSEHAI Brand
    • Journal Subscription
    • Friends of Tsehai
    • Get Involved
    • Career Opportunities
    • Authors Questionnaire
    • Ethiopian Church Art
    Author's Info
    Abiy Ahmed
    Abiy Ahmed 's bio
    Books
    What's New?
    Ethiopian Church Art [Hardcover]

    View
    Reviews
    Write ReviewWrite a review on this product!
    Quick Find
     
    Use keywords to find the product you are looking for.
    Advanced Search
    Shipping & Returns Privacy Notice Conditions of Use course-adoptions Media-reviews



      Powered by Books
      Home
    • About Us
    • Our Brand
    • Our Books
    • Our Authors
    • Our Journals
      Our Publications
    • Browse by subject
    • Upcoming Titles
    • Featured Titles
    • Journal Subscription
    • JSTOR
    • Imprints
      Publish with us
    • Authors Questionnaire
    • Submission Form
    • Sitemap
    • Contact Us
      Legal Section
    • Facebook
    • Tumblr
    • Twitter
    • Blog
    • Pinterest
    • Merchandise

    Sign up for our newsletter



    Copyright © 2023 Tsehai Publishers All Rights Reserved.